ፖለቲካአውሮጳየቱርክ አካባቢያዊ ምርጫ ውጤት አንድምታ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካአውሮጳGebeyaw Nigussie24 መጋቢት 2016ማክሰኞ፣ መጋቢት 24 2016በቱርክ አካባቢያዊ ምርጫ ኢክረም ኤማሞግሉ የሚመሩት ተቃዋሚ ፓርቲ በትልልቆቹ የኢስታንቡል እና አንካራ ከተሞች አሸንፏል። ውጤቱ ለፕሬዝደንት ረቺብ ጠይብ ኤርዶኻን እና ፓርቲያቸው ትልቅ ሽንፈት ነው። ኤርዶኻን በተወለዱባት እና በከንቲባነት በመሯት ኢስታንቡል ፓርቲያቸው እንዲያሸንፍ የምርጫ ዘመቻውን መርተው የነበረ ቢሆንም ሳይሳካላቸው ቀርቷል። https://p.dw.com/p/4eMftማስታወቂያ