1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ዕጣ ፈንታ

Shewaye Legesseእሑድ፣ ሚያዝያ 6 2016

https://p.dw.com/p/4ei0G

ኢትዮጵያ ውስጥ የተቃውሞ ፖለቲካ ፓርቲዎች እንቅስቃሴ መዳከሙ የብዙዎች መነጋገሪያ ከሆነ ሰነባበተ። በምክንያትነት አብዛኞቹ የገዢውን ፓርቲ የተጠናከረ ጫና በዋናነት ሲገልጹ፤ የራሳቸው የፓርቲዎቹ እራስን እየተቹና እያረሙ የማደግ ድክመትም ለውጪው ጫና ተጋላጭ እንዳደረጋቸው የሚያነሱም አሉ። በዚያም ላይ የኅብረተሰቡ ከምን በላይ የምሁራን የፖለቲካ ተሳትፎ ውስን መሆን በሀገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለመዳከማቸው መንስኤ እንደሆነም ያስረዳሉ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

Äthiopien Guba | Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre
ምስል Amanuel Sileshi/AFP/Getty Images

እንወያይ

በሣምንቱ በተከሰቱ የኢትዮጵያ ዐበይት ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ዶይቼ ቬለ ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸውን በመጋበዝ ውይይት ይካሔዳል። በውይይቱ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ ባለሙያዎች ይጋበዛሉ። ውይይቱ ዘወትር እሁድ ከዓለም ዜና ቀጥሎ ይቀርባል።