1. ይዘት
  2. ቀዘፋ
  3. ተጨማሪ ይዘቶች
  4. አብሮ መቅዘፍ
  5. ፍለጋ
  6. ከ 30 ቋንቋዎች ይምረጡ።


 

አውሮጳ/ጀርመን | 27.07.2010

አወዛጋቢው የዓለም ዓቀፉ ፍርድ ቤት ብይን

 

«የኮሶቮ ነፃነት የማይቀለበስ ሂደት ነው ። የህዝቤም ነፃነትም እንዲሁ ። ዛሬ አሸናፊዎችም ተሸናፊዎችም የሉም ። ፍርድ ቤቱ በኮሶቮ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ተቀብሏል ። ለሐገሬ ለክፍለ ሐገሬ ለህዝቤ እና ለአካባቢው አዲስ ምዕራፍ ነው ። » ከሁለት ዓመት በፊት ነፃነትዋን ያወጀችው የኮሶቮ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሺም ታቺ ፥

 

« ማንም ዕውቅ ዓለም ዓቀፍ ተሰሚነት ያለው ኃይል በዚህ በጣም ጠባብ አሰተሳሰብ በተሰጠ የፍርድ ቤት ብይንና እና ቴክኒካዊ ውሳኔ በኮሶቮ ላይ ያለውን አቋም ይለውጣል ብዮ አልጠብቅም ።ሰርቢያን በተመለከተ እርግጥ ነው የህገ መንግስታችንን አቋም በምንም ዓይነት አንለውጥም »

የሰርቢያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቩክ የርሚክ

ኔዘርላንድስ ዴንሀግ የሚገኘው ዓለም ዓቀፉ ፍርድ ቤት የኮሶቮ ነፃነት ዕወጃ ዓለም ዓቀፍ ህግን የጣሰ አይደለም ሲል ባለፈው ሳምንት የሰጠው ይህ ብይን ኮሶቮን ተጨማሪ ዕውቅና ለማግኘት ሲያተጋ ሰርቢያን ደግሞ በኮሶቮ ጉዳይ ላይ አዲስ ድርድር እንዲካሄድ ጥያቄ ለማቅረብ አነሳስቷል የዛሬው አውሮፓ እና ጀርመን ዝግጅታችን ትኩረት ነው

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

 
 

ምላሽ »መላክ »ማተም »

ተጨማሪ አርእስተ-ዜና

 
መጣጥፍ መጽሐፍ ማቅለም


 

DW-TV EUROPE live

Journal

We're sorry, due to legal issues this content can not be transmitted as live stream.

If you are inside the United States, it is still possible for you to enjoy DW-TV. For more information, please click here.

የቤትሆፈን መታሰቢያ ድግስ

Audio on Demand

በማድመጥ መማር
በማድመጥ መማር

ማህበራዊ የመረብ ግንኙነት

ትዊተር

ኢትዮጵያ -ምርጫ 2002
የምርጫ ዘመቻዉ አአ